No media source currently available
ዓቃቤ ሕግ ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእሥር በሚገኙት ሁለት መነኮሳት ላይ እንዲመሰክሩ ቆጥሬያቸዋለሁ ያላቸውን ምስክሮች ዛሬ ሳያቀርብ ቀረ፡፡