በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በባሕርዳር ከተማ የታሰሩ ሰዎች የአማራን ጉዳይ ስላነሱ ነው ሲሉ ያነጋገርናቸው ሰዎች ገለጹ


በባሕርዳር ከተማ የታሰሩ ሰዎች የአማራን ጉዳይ ስላነሱ ነው ሲሉ ያነጋገርናቸው ሰዎች ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:08 0:00

በባሕርዳር ከተማ ውስጥ በአንድ ላይ የነበሩ የዩኒቨርስቲ ምሑራን፣ የመንግሥትና የግል ጋዜጠኞችና ሌሎች ባለሞያዎች በአጠቃላይ 19 ሰዎች ቅዳሜ መጋቢት 15/2010 ዓ/ም መታሰራቸውን ያነጋገርናቸው ሰዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG