No media source currently available
በባሕርዳር ከተማ ውስጥ በአንድ ላይ የነበሩ የዩኒቨርስቲ ምሑራን፣ የመንግሥትና የግል ጋዜጠኞችና ሌሎች ባለሞያዎች በአጠቃላይ 19 ሰዎች ቅዳሜ መጋቢት 15/2010 ዓ/ም መታሰራቸውን ያነጋገርናቸው ሰዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።