በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የመድረኩ ፈርጥ"


"የመድረኩ ፈርጥ"
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:52 0:00

አንጋፋው ተዋናይ ፈቃዱ ተ/ማሪያም ከስኳር ህምም ጋር በተያያዘ የኩላሊት ንቅለ ተከላ እንደሚያስፈልገው ተነግሯል።የሙያ አጋሮቹ ለህክምና የሚውለውን ወጪ ለማሰባሰብ ከፍተኛ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛሉ። ከቀናት በፊትም የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር የፈቃዱ ተ/ማርያምን የህክምና ወጪ ለመሸፈን ቃል ገብቷል። የሙያ አጋሮቹ በተገባው ቃል ላይ ምን ይላሉ? የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ለፈቃዱ ተ/ማሪያም ነፃ ህክምና የሰጠበት ምክንያትስ ምንድነው?ዴኤታው ይመልሳሉ።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG