No media source currently available
ኢትዮጵያን የሚጎበኙ የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ባለሥልጣኖች በሚያደርጓቸው ንግግሮች “ስለሃገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ የተሳሳቱ ወይም የተዛቡ መልዕክቶችን ያስተላልፋሉ” ሲል የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አስታውቋል።