No media source currently available
“ኢትዮጵያ ውስጥ ለመብቶች መከበርና አካታች ወይም አሳታፊ የሆነ አስተዳደርን ለማበረታታት” በሚል የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት በተለያዩ ደረጃዎች ሲመክርበት የቆየው ኤችአር 128 የውሣኔ ረቂቅ ለፊታችን ሚያዝያ ድምፅ ሊሰጥበት ተቀጥሯል፡፡