No media source currently available
በመካሄድ ላይ ያለው የኢህአዴግ ምክር ቤት ስብሰባ በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናትም ሊቀጥል እንደሚችል የገዥው ፓርቲ ምንጮች ገልፀዋል፡፡