No media source currently available
በኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ ውጪ ባሉ ከተሞች በተለይ ደግሞ በአሮሚያና በአማራ የተለያዩ ከተሞች የስልክ ኢንተርኔት አገልግሎት ሙሉ ለሙሉ ከተቋረጠ ወራት መቆጠሩን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።