በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓረና ትግራይ ደጋፊዎች(በዳያስፖራ)አቋም


የዓረና ትግራይ ደጋፊዎች(በዳያስፖራ)አቋም
please wait

No media source currently available

0:00 0:26:09 0:00

"የሁሉም ችግሮች ምንጭ የሆኑት የሥርዓቱ ቁንጮ የትግራይ ሕዝብ ልዩ ተቆርቋሪ፣ ጠበቃና ነፃ አውጭ በመምሰል በሕዝቡ ስምና ደም እየነገዱ ለጥቃት፣ ለስደት፣ ለውርደትና ለአፈና እየዳረጉት ነው" ያለው በዳያስፖራ የዓረና ትግራይ አባላትና ደጋፊዎች መሆኑን የገለፀ ቡድን ባወጣው ባለአራት ነጥብ የአቋም መግለጫ ኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ ያለችበትን ሁኔታ መገምገሙን አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG