በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ አስቻለው ደሴ በድብደባ የተጎዳ አካሉን ለመታከም እክል እንደገጠመው ለፍርድ ቤት አመለከተ


አቶ አስቻለው ደሴ በድብደባ የተጎዳ አካሉን ለመታከም እክል እንደገጠመው ለፍርድ ቤት አመለከተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:59 0:00

በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት ከግንቦት ሰባት ጋራ በመተባበር የሽብር ወንጀል ክስ ቀርቦበት ጉዳዩን በመከታተል ላይ የሚገኘው አቶ አስቻለው ደሴ በድብደባ የተጎዳውን የዘር ፍሬ እንዳይታከም እክል እንደገጠመው በዛሬው ዕለት ለፍርድ ቤት ማመልከቱ ተሰማ።

XS
SM
MD
LG