No media source currently available
በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት ከግንቦት ሰባት ጋራ በመተባበር የሽብር ወንጀል ክስ ቀርቦበት ጉዳዩን በመከታተል ላይ የሚገኘው አቶ አስቻለው ደሴ በድብደባ የተጎዳውን የዘር ፍሬ እንዳይታከም እክል እንደገጠመው በዛሬው ዕለት ለፍርድ ቤት ማመልከቱ ተሰማ።