በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ቀይ መስቀል ለኢትዮጵያውያን የሞያሌ ስደተኞች እርዳታ እየሰጠ መሆኑን ገለፀ


የኬንያ ቀይ መስቀል ለኢትዮጵያውያን የሞያሌ ስደተኞች እርዳታ እየሰጠ መሆኑን ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:08 0:00

ስደተኞቹን የመመዝገብ ሥራው እንዳልተጠናቀቀም አስታውቋል። "አባቴን ቀብሬ ብቻዬን ቁጭ ብያለሁ" የሚለውን አባቱ የተገደለበት ወጣትና "እቤቴ ውስጥ ቁጭ ብዬ በጥይት ተመታሁ"የሚሉ በሆስፒታል ተኝተው በመታከም ላይ የሚገኙ የአምስት ልጆች እናት አነጋግረናል።

XS
SM
MD
LG