No media source currently available
ወደ ዐሥራ ስምንት የሚሆኑ ከአማራ የፖለቲካ ድርጅቶች፣የሲቪክና የማኅበረሰብ ድርጅቶችና የመገናኛ ብዙኃን ሲልቨር ስፕሪንግ ሜሪላንድ የሦስት ቀን ጉባኤ አካሂደዋል።