በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሞያሌ ፡- ግድያ፣ መቁሰልና ስደት


በሞያሌ ፡- ግድያ፣ መቁሰልና ስደት
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:29 0:00

በኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን በሞያሌ ከተማ “ሸዋበር” በተባለ የመኖሪያ መንደር በትናንትናው ዕለት የመከላከያ ሰራዊት አባላት በፈፀሙት ጥቃት ዐሥር ሰዎች ተገድለው ሌሎች ዐሥራ አንድ ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎች፣ የከተማው አስተዳደርና ኮማንድ ፖስቱ አረጋግጠዋል።

XS
SM
MD
LG