በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዲስ አበባ የሚገኙ ሁለት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደሮች በቴለርሰን ጉብኝት ላይ


በአዲስ አበባ የሚገኙ ሁለት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደሮች በቴለርሰን ጉብኝት ላይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:55 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቴለርሰን ያደረጉት ጉብኝት ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር ያላትን አቋም ይበልጥ ያረጋገጠችበትና ግልፅ ያደረገችበት መሆኑን በአዲስ አበባ የሚገኙት አምባሳደር አስታውቀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG