No media source currently available
“የኮማንድ ፖስት ያዘዘው ነው፣ አስተዳደሩ ሥራ ላይ ያዋለው። ከዓዋጁ ጋር አይሄድም። በመሆኑም ለሌላ ጊዜ ሁኔታዎችን አመቻችተን እንቀበላቸዋለን፤ ለአሁኑ ይመለሱ ነው የተባለው።” - አቶ ሞገስ ኤዴኤ የምሥራቅ ወለጋ ዞን አስተዳዳሪ