በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የስደተኞቹ ተደጋጋሚ ጥያቄ በእስራኤል


የስደተኞቹ ተደጋጋሚ ጥያቄ በእስራኤል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:56 0:00

ስደተኞችን የሚመለከተውን የእስራኤልን ህግ በመቃወም ከሃያ ሺህ የሚበልጡ ሰዎች በቴላቪቭ አቅራቢያ ቅዳሜ ምሽት ለሶስተኛ ጊዜ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ።የፖለቲካ ጥገኝነት የጠየቁ በሺዎች የሚቆጠሩ ኤርትራውያንና ሱዳናውያን ወደ ሩዋንዳ እና ኡጋንዳ በ3 ወር ጊዜ እስራኤልን ለቀው እንዲወጡ ሃገሪቱ ትዕዛዝ ካስተላለፈች 2 ወራት ተቆጥረዋል።በእስራኤል ሆሎት የስደተኛ ማቆያ ጣቢያ ከሚገኙት ኤርትራውያን ስደተኞች መካከል አንዱ ተከስተ የማነህ ስለሰላማዊ ሰልፉ በአጭሩ ገልጾልናል ።

XS
SM
MD
LG