No media source currently available
ኢህአዴግ ሀገራችንን ካስገባት ቀውስ ውስጥ የማውጣት ብቃት የለውም ሲል የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ አንድነት መድረክ መግለጫ አወጣ፡፡