No media source currently available
የኢትዮጵያ መንግሥት ከአርብ ጀምሮ ይፋ ያደረገውን የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ተከትሎ በአንዳንድ የኦሮሚያ ከተሞች ከእስር ለተፈቱ በአደባባይ ህዝብ ወቶ አቀባበል ሲያደርግ፤ ሌሎች ከተሞች ጭር ብለው ታይተዋል።