በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዋጁ የተጣለው ለስድስት ወራት ነው


አዋጁ የተጣለው ለስድስት ወራት ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:40 0:00

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ለስድስት ወራት ተግባራዊ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር ሲራጅ ፈጌሣ ገለፁ። አዋጁ ለመጭዎቹ ስድስት ወራት ተግባራዊ ሆኖ የሚቆየው በ15 ቀናት ጊዜ ውስጥ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ከፀደቀ በኋላ እንደሚሆንና በሁሉም አካባቢዎች ላይ ተግባራዊ እንደሚደረግ ሚኒስትሩ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ አመልክተዋል።

XS
SM
MD
LG