No media source currently available
በመገናኛ ብዙኃን የማይታወቁ ብዙ እሥረኞች ዛሬም በወህይኒ ቤት እንደሚገኙ ተነገረ፡፡ አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎችም ሊፈቱ የሚገቡ አባሎቻቸው ዛሬም እንዳልተፈቱ አስታወቁ፡፡