በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሻሸመኔ የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ


ሻሸመኔ የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:30 0:00

በሻሸመኔ ከእሥር ለተፈቱ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ አመራር ለአቶ ደጀኔ ጣፋ አቀባበል ለማድረግ ትላንት በበርካታ ተሽከርካሪዎች ይጓዙ የነበሩ ሰዎች መንገድ ላይ ችግር እንደገጠማቸው፣ በተፈጠረ ግጭት የሰው ሕይወት መጥፋቱንና ጉዳት መድረሱን ካስተባባሪዎቹ አንዱ አቶ አማዶ ሃሞኒ ለቪኦኤ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG