በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዙማ እንዲሰናበቱ ኤኤንሲ ጠየቀ


ዙማ እንዲሰናበቱ ኤኤንሲ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:13 0:00

የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ከሥልጣናቸው ይሰናበቱ ይዝለቁ የሃገሪቱ ፓርላማ ነገ ይወስናል። ፓርቲያቸው ግን “በቁኝ” ብሏል።

XS
SM
MD
LG