በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ከተፈታነው ይልቅ በእስር ቤት የሚገኙት ቁጥራቸው ይበዛል”-ከእስር የተፈቱት


“ከተፈታነው ይልቅ በእስር ቤት የሚገኙት ቁጥራቸው ይበዛል”-ከእስር የተፈቱት
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:44 0:00

በዛሬው ዕለት ከእስር ከተለቀቁትና እስረኞች መካከል ያነጋገርናቸው፤ “ከተፈታነው ይልቅ በእስር ቤት የሚገኙት ቁጥራቸው ይበዛል” - ይላሉ።በፌደራል ፍርድ ቤት ውስጥ የብዙ እስረኞች ጠበቃ የሆኑ ጠበቆችም ይህንን ያረጋግጣሉ። በሌላ በኩል አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ለተፈቱት እስረኞች አቀባበሎችና ሰላማዊ የሆኑ ሰልፎች መደረጋቸውን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG