No media source currently available
ረዥም ዓመት ተፈርዶባቸው ወይኅኒ የነበሩት እነ እስክንድር ነጋ፣ አንዷለም አራጌ፣ አሕመድ ሙስጠፋ፣ አሕመዲን ጀበልና ሌሎች እስረኞች ዛሬ አመሻሹ ላይ ተፈቱ፡፡