በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦብነግና የኢትዮጵያ መንግሥት እየተደራደሩ ናቸው


ኦብነግና የኢትዮጵያ መንግሥት እየተደራደሩ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:07 0:00

በኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባርና በኢትዮጵያ መንግሥት መካከል ለሦስት ቀናት ይቆያል የተባለ ውይይት ትናንት ዕሁድ ተጀምሯል። በኢትዮጵያ ባለሥልጣናትና በኦብነግ መካከል ንግግሩ የተጀመረው ተለይቶ ባልተገለፀ የኬንያ ከተማ ነው።

XS
SM
MD
LG