በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ታዋቂዎቹ እስረኞች የይቅርታ ፎርም እንደማይፈርሙ መግለፃቸውን ቤተሰቦቻቸው ተናገሩ


ታዋቂዎቹ እስረኞች የይቅርታ ፎርም እንደማይፈርሙ መግለፃቸውን ቤተሰቦቻቸው ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:00 0:00

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ አቶ አንዱዓለም አራጌንና አቶ ክንፈ ሚካኤል ደበበ (አበበ ቀስቶ) ከእስር ለመፈታት የግንቦት ሰባት አባል መሆናቸውን አምነው የይቅርታ ፎርም ላይ እንዲፈርሙ መጠየቃቸውን ለቤተሰቦቻቸው ገለፁ። በሌላ በኩል በይቅርታ እንዲፈቱ የተወሰነላቸው 417 ታራሚዎች ዝርዝር ለውሳኔ ወደ ሀገሪቱ ርዕሰ ብሄር መላኩን የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ምንጮች ገልፀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG