No media source currently available
ከኢህአዴግ አባል ድርጅቶች አንዱ የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት /ኦህዴድ/ ማዕከላዊ ኮሚቴ ያወጣውን መግለጫ አብዛኛዎቹ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች አውንታዊ በሆነ መልኩ እንደተቀበሉት ይናገራሉ፡፡