በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጋዜጠኛ እክስንድርና የአቶ አንዷለም ቤተሰቦች በሰሙት ዜና መደሰታቸውን ገለፁ


የጋዜጠኛ እክስንድርና የአቶ አንዷለም ቤተሰቦች በሰሙት ዜና መደሰታቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:05 0:00

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና አቶ አንዱዓለም አራጌን ጨምሮ 746 እስረኞች በይቅርታና ክሳቸው ተቋርጦ እንዲለቀቁ መወሰኑ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ባለቤት ሰርካለም ፋሲል፤ ዜናውን ከሰማች በኋላ በጣም መደሰቷን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግራለች። የአቶ አንዷለም አራጌ ባለቤት ዶ/ር ሰላም አስቻለው በበኩሏ ካየች ብኋላ እንደምታረጋግጥ ተናግራለች።

XS
SM
MD
LG