No media source currently available
የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ በቀድሞ ፓርቲያቸው ኦሕዴድ የአንድ ጊዜ ስጦታ ሊያበረክትላቸው እንደሆነ ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ። ይህ ውሳኔ እስካሁን ሲያነሱት ት ከነበረው የመብት ጥያቄ ጋ የሚገናኝ እንዳልሆነ ተናግረዋል።