በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“እስር ቤት ውስጥ የሰብዓዊ መብት ጥሰቱ የት እደደረሰ ለማየት ችያለሁ” - ጦማሪ ዘላለም ወርቀገኘሁ


“እስር ቤት ውስጥ የሰብዓዊ መብት ጥሰቱ የት እደደረሰ ለማየት ችያለሁ” - ጦማሪ ዘላለም ወርቀገኘሁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:05 0:00

በድረ ገፆችና በማኅበራዊ መገናኛ ላይ በመጻፍ የሚታወቀው ጦማሪ እና የሰብዓዊ መብት አራማጅ (አክቲቪስት) ዘላለም ወርቅአገኘሁ ከሦስት ዓመት በሰባት ወር እስር በኋላ ከእስር ተፈቷል። ስለ እስር ሁኔታው ከጽዮን ግርማ ጋር አጠር ያለ ቆይታ አድርጓል።

XS
SM
MD
LG