No media source currently available
እአአ በ2014 ሶቼ ባዘጋጀችው የክረምት ኦሎምፒክ ውድድር ወቅት አበረታች መድሃኒት በመውሰድ የተከሰሱ 28 የሩሲያ አትሌቶች፣ ያስመዘገቧቸው ውጤቶች እንዲሠረዙና ዕድሜ ልክ ከኦሎምፒክ ውድድሮች እንዲተገዱ መደረጋቸው ይታወሳል።