No media source currently available
ኢህአዴግ በሚከተለው አክራሪ ኮሚኒስታዊ ቆኖና ምክንያት ለሀገሪቱ ችግሮች መፍትሄ መስጠት እንደማይቻለው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አስታወቀ፡፡