በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋም ይፈታል ብለን ተስፋ እናደርጋለን"- የኦክስፋም ኖቪብ ዳይሬክተር ፋራህ ካሪሚ


"ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋም ይፈታል ብለን ተስፋ እናደርጋለን"- የኦክስፋም ኖቪብ ዳይሬክተር ፋራህ ካሪሚ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:47 0:00

በእስር ላይ የሚገኘው ታዋቂው ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ኦክስፋም ኖቪብ እና ፔን ኢንተርናሽናል በተባሉ ሁለት ዓለም አቀፍ ድርጅቶች የ2018 ተሸላሚ ሆኗል።

XS
SM
MD
LG