በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦፌኮ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ከእሥር ተለቀቁ


የኦፌኮ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ከእሥር ተለቀቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:24 0:00

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ /ኦፌኮ/ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና የተመሰረተባቸው ክስ ተቋርጦ ዛሬ መፈታታቸው ታወቀ፡፡ አያሌ ደጋፊዎቻቸው እና የኦፌኮ አባላት በቤታቸው አካባቢ በአጀብ ተቀብለዋቸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG