በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የውጭ ጉዲፈቻን የሚከለክል ሕግ ፀደቀ


በኢትዮጵያ የውጭ ጉዲፈቻን የሚከለክል ሕግ ፀደቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:12 0:00

የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው ስብሰባ የውጭ ጉዲፈቻን የሚከለክል ሕግ አፅድቋል፡፡ በዚህም መሠረት የውጭ ሀገር ዜጎች ኢትዮጵያውያን ሕፃናትን በጉዲፈቻ መውሰድ አይችሉም፡፡

XS
SM
MD
LG