No media source currently available
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በእነ ጉርሜሳ አያኖ ጉዳይ በሚመሰክሩበት አግባብ ውሳኔ ለመስጠት ቀጠሮ ቆርጧል፣ ሌሎች ተለዋጭ ቀጠሮዎችንም ሰጥቷል፡፡