No media source currently available
"ከስምንታችን መሃከል አንድ እርሡ ወንድሜ ብቻ ነው የታሰረው። እንደሚመስለኝ ወንድሜ ተዋጊ ወታደር መስሏቸው ይሆናል። ነገር ግን እርሱ ተዋጊ ወታደር አይደለም።" ግሬስ ገበ ቁጥሩ 30 ሺህ የሚደርስ ስደተኛ በማስተናገድ ላይ በምትገኘው የድንበር ከተማ አባ ከተጠለሉ ደቡብ ሱዳናውያን አንዷ።