በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦፌኮ ሊቀመንበር በዶ/ር መረር ጉዲና ላይ ተጨማሪ ማስረጃ ቀረበ


በኦፌኮ ሊቀመንበር በዶ/ር መረር ጉዲና ላይ ተጨማሪ ማስረጃ ቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:53 0:00

የፌደራሉ ጠቅላይ አቃቤ ህግ በኦሮሞ ፌዳራሊስት ኮንግረስ /ኦፌኮ/ ሊቀ መንበር በዶ/ር መረር ጉዲና ላይ አሥር ሲዲ ተጨማሪ ማስረጃ ማቀረቡ ተሰማ። የተከሳሹ ጠበቃ ተቃውሞአቸውን ለፍርድ ቤት ማቅረባቸውን ይናገራሉ።

XS
SM
MD
LG