በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኸርማን ኮኸን ስለ ዛሬ የኢትዮጵያ ሁኔታ


ኸርማን ኮኸን ስለ ዛሬ የኢትዮጵያ ሁኔታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:17:43 0:00

የቀድሞ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትርና አምባሣደርም ሆነው ያገለገሉት ኸርማን ኮኸን ባለፈው ሣምንት ውስጥ በትዊተር ባወጡት ሃሣብ ለሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ - ሕወሐት መሪዎች ምክር አዘል መልዕክት አስተላልፈዋል።

XS
SM
MD
LG