በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የሰው መፈናቀልና ሞት ቅድሚያ ሊሰጠው ይገባል"- የፓርላማ አባል


"የሰው መፈናቀልና ሞት ቅድሚያ ሊሰጠው ይገባል"- የፓርላማ አባል
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:33 0:00

99 በመቶ በኢሕዴግ አባላት የሚመራው የኢትዮጵያው ፓርላማ አባላት ሰዎች ከቀያቸው እየተፈናቀሉና እየሞቱ ውይይት ሊደረግ አይገባም ሲሉ ለዛሬ ተጠርቶ የነበረውን የኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ከተማ ላይ ያለውን ልዩ ጥቅም በተመለከተ የተዘጋጀን የዐዋጅ ረቂቅ ውይይት ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙት።

XS
SM
MD
LG