No media source currently available
የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በአለፈው ዓመት በድርጅቱ የተጀመረውን “በጥልቀት የመታደስ ንቅናቄ አፈፃፀም” የሚለውን በዝርዝር መገምገም መጀመሩን በመጥቀስ ማምሻውን መግለጫ አውጥቷል፡፡