በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሙሴቬኒ ለስድስተኛ ዘመን?


ሙሴቬኒ ለስድስተኛ ዘመን?
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:26 0:00

የዩጋንዳ እንደራሴዎችና የፓርላማው ፖሊስ ትናንት ግብ ግብ ገጥመዋል። ምክንያቱ እንደራሴዎቹ የሃገሪቱን ፕሬዚዳንት የዕድሜ ጣሪያ ገደብ ጉዳይ አንስተው እየተወያዩ ሣሉ ወታደሮች በፓርላማው ግቢ ውስጥ ታዩ መባሉ ነበር። “በዚያው የቃላቱ መሠናዘር ተቋርጦ የአካል ትንቅንቁ ተጀመረ” ብላለች የካምፓላ ሪፖርተራችን ሃሊማ አቱማኒ።

XS
SM
MD
LG