No media source currently available
"የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ሕዝቦች የሰላም ተነሳሽነት" በሚል ስያሜ የሚንቀሳቀስ አካል በሁለቱ ሀገሮች መካከል ያለውን፣ ሰላም ያለመኖር ሁኔታን ለመቀየር መነሳቱን አስታውቋል፡፡