በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስለጨለንቆና ሰለሻምቡ ግድያዎች የኦሮምያ ቃል አቀባይ


ስለጨለንቆና ሰለሻምቡ ግድያዎች የኦሮምያ ቃል አቀባይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:47 0:00

ጨለንቆ ከተማ ላይ የተቃውሞ ስልፍ በማድረግ ላይ የነበሩት አሥራ አምስት ሰዎችን የገደሉ የሠራዊት አባላትና ትዕዛዝ የሰጡ ኃላፊዎች በሕግ እንዲጠየቁ የኦሮምያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት አሳሰብ። ግድያው መሣርያ ባልታጠቁ ሰዎች ላይ የተፈፀመ ወንጀል ነው ብለዋል የኦሮምያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ አዲሱ አረጋ።

XS
SM
MD
LG