No media source currently available
የዲጂታል ቴክኖሎጂ መስፋፋትና የኢንተርኔት እንደ ልብ መገኘት፣ ለህፃናት ጠቃሚም፣ አደገኛም እንደሆነ የተመድ የህፃናት መርጃ ድርጅት /ዩኒሴፍ/ አመለከተ።