No media source currently available
ዛሬ በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ ከተማ ሰመራ ላይ በተከበረው አሥራ ሁለተኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን ጠ/ሚኒስትሩ በቅርቡ በተከሰቱ ግጭቶች የጥፋት ኃይሎችና ኮንትሮባዲስቶች ያሏቸውን ከሰሱ፡፡