በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመቀሌና ወልዲያ የኳስ ቡድን ደጋፊዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት ከሁለቱም ወገን ሁለት ሰው ሞቷል


በመቀሌና ወልዲያ የኳስ ቡድን ደጋፊዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት ከሁለቱም ወገን ሁለት ሰው ሞቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:40 0:00

የሟቾቹ የቀብር ሥነ ሥርዓት አንዱ በወልዲያ አንዱ ደግሞ በማይጨው መፈፀሙ ታውቋል። ቁጥራቸው ያልታወቁ ሰዎች መቁሰላቸውና ከ200 ሰው በላይ የንብረት ውድመት እንዳጋጠመው የክልሉ መንግሥት አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG