በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰንዓ ጦርነት ከ230 በላይ ሰው ተገደለ


በሰንዓ ጦርነት ከ230 በላይ ሰው ተገደለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:53 0:00

የመን ዋና ከተማ ሰንዓ ውስጥ ባለፉት አራት ቀናት በተካሄዱ ከባድ ውጊያዎች ከ230 በለይ ሰው መገደሉንና ቁጥራቸው ከአራት መቶ በላይ የሆኑ ሌሎች ሰዎች መጎዳታቸውን በየመን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ከፍተኛ አስተባባሪ ለቪኦኤ ገለፁ።

XS
SM
MD
LG