በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰንዓ ውስጥ ኢትዮጵያዊያን በጦርነት ተጠምደዋል


ሰንዓ ውስጥ ኢትዮጵያዊያን በጦርነት ተጠምደዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:35 0:00

የመን ዋና ከተማ ሳንዓ ውስጥና በአካባቢዋ የቀድሞ አጋሮች በነበሩት የሁጢ አማፂያንና በቀድሞው ፕሬዚዳንት አሊ አብደላ ሳለህ ታማኝ ኃይሎች መካከል በተቀሰቀሰውና ላለፉት በርካታ ቀናት እየተካሄደ ባለው የከበደ ውጊያ በአሥሮች የሚቆጠሩ ሰዎች መገደላቸው እየተሰማ ነው።

XS
SM
MD
LG