በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስለዋልድባ ገዳም


ስለዋልድባ ገዳም
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:54 0:00

በሽብርተኛነት ተወንጅለው በአሁኑ ሰዓት ወኅኒ ቤት በሚገኙ የዋልድባ ገዳም መነኮሳት ላይ፣ ለየት ያለ ወከባና እንግልት ይደርስባቸዋልና ይህን ሁኔታ ለሕዝብ ማሳወቅ እንወዳለን ይላል “ዋልድባን እንታደግ” ከተባለው ዓለማቀፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች አንድነት ማኅበር የደረሰን መልዕክት ባጭሩ።

XS
SM
MD
LG