በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤችአይቪ ሥርጭት በኢትዮጵያ 1.2 ከመቶ ነው


የኤችአይቪ ሥርጭት በኢትዮጵያ 1.2 ከመቶ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:14 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ ኤችአይቪ በደሙ ውስጥ የሚገኘው ሰው ቁጥር ከ718 ሺህ በላይ መሆኑንና ከእነዚህም መካከል ሕክምና እየተከታተሉ ያሉት 69 ከመቶ የሚሆኑት መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ፅሕፈት ቤት አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG